የኢትዮጵያ አንስቴቲስቶች ማህበር በባህርዳር ከተማ የኮሮና ቫይረስ ግንቤ ማስጨበጫ ስራ አካሄደ
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በመከላከልና መቆጣጠር በኩል እየታየ ያለውን መዘናጋት በማስወገድ የህብረተሰቡን ጤና መጠበቅ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አንስቴቲስቶች ማህበር ጥሪ አቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ አንስቴቲስቶች ማህበር በባህርዳር ከተማ በሁሉም ቦታዎች በመዘዋወር በሀገራችን “በኮሮና ቫይረስ ከ71ሺ በላይ ሰዎች ተይዘዋል፣ከ1ሺ 1መቶ 40 በላይ ዜጎች ህይወት አልፏል፣እኛንም አደጋ ላይ ሊጥል በራችን ደርሷል፣ማወቅ ብቻውን አያድንም ያወቁትን መተግበር እንጅ፣ኮሮናን መቆጣጠርም ሆነ መከላከል እንችላለን” የሚሉ […]
የኢትዮጵያ አንስቴቲስቶች ማህበር በባህርዳር ከተማ የኮሮና ቫይረስ ግንቤ ማስጨበጫ ስራ አካሄደ Read More »

